Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#ኢራን የኢራን ፕሬዝዳንት የሆኑት ኢብራሂም ራኢሲ ሲጓዙበት የነበረ ሄሊኮፕተር " #በአደገኛ_ሁኔታ " መሬት ላይ ማራፉን የኢራን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የሀገሪቱ ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሂሊኮፕተሩ በአደገኛ ሁኔታ አርፎበታል ወደተባለበት ስፍራ ላይ አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ እንዳለ ገልጿል። የነፍስ አድን ሠራተኞች ወደ ቦታው ለመድረስ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ ሲል አሳውቋል። ፕሬዝዳንቱ ሀገራቸው ከአዘርባጀን…
#IRAN🇮🇷

የኢራኑ ፕሬዝዳንት እና አብረዋቸው የነበሩ ከፍተኛ ባለስልጣናት (የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ጨምሮ) እየተፈለጉ ነው።

ህዝቡ መሪዎቹ ምንም ሳይሆኑ በህይወት ተርፈው ይመለሱ ዘንድ ፈጣሪውን እየለመነ ይገኛል።

ፕ/ት ኢብራሂም ራኢሲ እና ሌሎች ባለስልጣናት ኢራን ከአዘርባጀን ጋር በምትዋሰንበት አካባቢ ላይ የተገነቡ 2 ግድቦችን መርቀው ከከፈቱ በኋላ በሂሊኮፕተር ወደ ታብሪዝ ከተማ ሲያመሩ ነው ደብዛቸው የጠፋው።

ሄሊኮፕተሯ በአስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ሳቢያ ከተራራ ጋር እንደተጋጨች ተነግሯል።

ሂሊኮፕተሯ ተጋጭታለች የተባለበት #ትክክለኛው ቦታ እስካሁን ድረስ ባይለይም ተጋጭታለች ተብሎ በታሰበበት እያንዳንዱ ቦታ ላይ ግን የነፍስ አድን ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።

የአየር ሁኔታው ግን እጅግ በጣም ከባድ እንደሆነ ተሰምቷል።

ቪድዮ፦ ቀን እና ማታ ላይ የነበረውን የህዝቡን ሁኔታ የያሳያል።

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/87768
Create:
Last Update:

#IRAN🇮🇷

የኢራኑ ፕሬዝዳንት እና አብረዋቸው የነበሩ ከፍተኛ ባለስልጣናት (የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ጨምሮ) እየተፈለጉ ነው።

ህዝቡ መሪዎቹ ምንም ሳይሆኑ በህይወት ተርፈው ይመለሱ ዘንድ ፈጣሪውን እየለመነ ይገኛል።

ፕ/ት ኢብራሂም ራኢሲ እና ሌሎች ባለስልጣናት ኢራን ከአዘርባጀን ጋር በምትዋሰንበት አካባቢ ላይ የተገነቡ 2 ግድቦችን መርቀው ከከፈቱ በኋላ በሂሊኮፕተር ወደ ታብሪዝ ከተማ ሲያመሩ ነው ደብዛቸው የጠፋው።

ሄሊኮፕተሯ በአስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ሳቢያ ከተራራ ጋር እንደተጋጨች ተነግሯል።

ሂሊኮፕተሯ ተጋጭታለች የተባለበት #ትክክለኛው ቦታ እስካሁን ድረስ ባይለይም ተጋጭታለች ተብሎ በታሰበበት እያንዳንዱ ቦታ ላይ ግን የነፍስ አድን ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።

የአየር ሁኔታው ግን እጅግ በጣም ከባድ እንደሆነ ተሰምቷል።

ቪድዮ፦ ቀን እና ማታ ላይ የነበረውን የህዝቡን ሁኔታ የያሳያል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA


Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/87768

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

The lead from Wall Street offers little clarity as the major averages opened lower on Friday and then bounced back and forth across the unchanged line, finally finishing mixed and little changed.The Dow added 33.18 points or 0.10 percent to finish at 34,798.00, while the NASDAQ eased 4.54 points or 0.03 percent to close at 15,047.70 and the S&P 500 rose 6.50 points or 0.15 percent to end at 4,455.48. For the week, the Dow rose 0.6 percent, the NASDAQ added 0.1 percent and the S&P gained 0.5 percent.The lackluster performance on Wall Street came on uncertainty about the outlook for the markets following recent volatility.

TIKVAH ETHIOPIA from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA